በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩክሬን እና ቻይና የኔቶ 75ኛ ዓመት የመሪዎች ጉባኤ አብይ ትኩረት ሆነው ሰንብተዋል


ዩክሬን እና ቻይና የኔቶ 75ኛ ዓመት የመሪዎች ጉባኤ አብይ ትኩረት ሆነው ሰንብተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00

የኔቶ አጋሮች በትላንትናው ዕለት ሩሲያ በዩክሬይን በምታካሂደው ጦርነት ቻይና የምትሰጠውን እገዛ እንድታቆም እና ኪቭ ኔቶን እንድትቀላቀል በሚያስችላት ጎዳና የማይታጠፍ ድጋፋቸውን ለመስጠት ቃል ገብተዋል። ይህም የዩክሬይንን የአየር ክልል የሚያስጠብቁ አዳዲስ ተዋጊ ጄቶች በዩክሬይን ሰማይ የሚበሩበትን ጊዜ ይጨምራል። በተያያዘ ዜና የኔቶ እና የዩክሬይን መሪዎች ዛሬ ሐሙስ ዋሽንግተን ላይ ተገናኝተው ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የአሜሪካ ድምጿ የፔንታገን ዘጋቢ ካርላ ባብ ያደረሰችንን ዘገባ አሉላ ከበደ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG