በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብርቱ ፈተና ውስጥ የገቡት ባይደን በምክር ቤት ካሉ የፓርቲያቸው አባላት ዘንድ ድጋፍ እያሰባሰቡ ነው


ብርቱ ፈተና ውስጥ የገቡት ባይደን በምክር ቤት ካሉ የፓርቲያቸው አባላት ዘንድ ድጋፍ እያሰባሰቡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሪፐብሊካኑ ተፎካካሪያቸው ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋራ ባደረጉት ፕሬዝዳንታዊ ክርክር ደካማ አፈፃፀም ወዲህ በያዝነው ሳምንት ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ምክር ቤት መመለሳቸው ነው።

የአሜሪካ ድምትጿ የምክር ቤት ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ፕሰን ባይደን የዲሞክርት ፓርቲያቸው እጩ ሆነው እንዳይቀጥሉጥሪዎች ዙሪያ ከካፒቶል ሂል ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG