በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን ዋና አስተዳዳሪን ግድያ ተከትሎ ለጸጥታ ችግሮች መፍትሔ እንዲፈለግ ተጠየቀ



የኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን ዋና አስተዳዳሪን ግድያ ተከትሎ ለጸጥታ ችግሮች መፍትሔ እንዲፈለግ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

በዐማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን የሚታዩትየጸጥታ ችግሮች እና ተያያዥ ኹኔታዎች መፍትሔ እንዲበጅላቸው፣ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እናየሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል።

የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አሕመድ ዓሊ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ በታጣቂዎች መገደላቸውን ተከትሎ በነዋሪዎች ዘንድ የደኅንነት ስጋት መፈጠሩንም፣ ጥሪ አቅራቢዎቹ አመልክተዋል።

በዞኑ የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አብደላ አሕመድ፣ የዋና አስተዳዳሪው ግድያ አሁንም በምርመራ ላይ እንደሚገኝ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG