በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

70 አሸባሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ ቦኮ ሃራም ወደ መንደሮቻቸው ዘልቆ መግባቱን ቻድ እና ካሜሩን አስታወቁ


70 አሸባሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ ቦኮ ሃራም ወደ መንደሮቻቸው ዘልቆ መግባቱን ቻድ እና ካሜሩን አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጣው ጥምር ግብረ ኃይል በቻድ ሐይቅ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ ካምፖች ላይ ጥቃት በማድረስ ከ70 በላይ አሸባሪዎችን መግደሉን ተከትሎ በምዕራብ አፍሪካ የሚንቀሳቀሱ በመቶዎች የሚቆጠሩ የጂሃዲስቶቹ የቦኮ ሃራም እና የእስላማዊ መንግሥት አባላት ወደ ቻድ እና ካሜሩን መሰደዳቸውን ግብረ ኃይሉ አስታወቀ።

በቻድ ሐይቅ ዙሪያ ያሉትን አሸባሪዎች ለማጥፋት እየተካሄደ ያለውን እና "ሌክ ሳኒቲ 2" በመባል የሚጠራውን እንቅስቃሴ ቃኝቶ ሞኪ ኤድዊን ኪንድዜካ ከያውንዴ ያደረሰንን ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG