በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን-መስቃን ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ፣ በታጣቂዎች እንደተፈጸመ በተገለጸ ጥቃት፣ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ አንድ ሕፃን መቁሰሉን፣ ነዋሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው አስታወቁ፡፡ ማንነታቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የወረዳው ከፍተኛ ባለሥልጣንም፣ በጥቃቱ ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ለአሜሪካ ድምፅ አረጋግጠዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
የበረታው የጋዜጠኝነት ፈተና በኢትዮጵያ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ኒዠር በዲሞክራሲያዊ ሽግግር ዕቅድ ላይ የሚነጋገር ጉባዔ ልታካሂድ ነው
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ በብረታ ብረት እና አሉሚነም ላይ የ25 ከመቶ ቀረጥ ጣሉ