በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማረቆ ልዩ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ


በማረቆ ልዩ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት ሁለት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን-መስቃን ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ፣ በታጣቂዎች እንደተፈጸመ በተገለጸ ጥቃት፣ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ አንድ ሕፃን መቁሰሉን፣ ነዋሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው አስታወቁ፡፡ ማንነታቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የወረዳው ከፍተኛ ባለሥልጣንም፣ በጥቃቱ ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ለአሜሪካ ድምፅ አረጋግጠዋል፡፡

XS
SM
MD
LG