በውጥረት ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ፣ በቱርክ መንግሥት አመቻችነት ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ። የሁለቱ ጎረቤት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ትላንት በአንካራ በተናጥል መነጋገራቸውን እና አለመግባባቶችን በሰላም ለመፍታት ዝግጁ መኾናቸውን የሚያሳይ መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት