በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ


ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

በውጥረት ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ፣ በቱርክ መንግሥት አመቻችነት ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ። የሁለቱ ጎረቤት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ትላንት በአንካራ በተናጥል መነጋገራቸውን እና አለመግባባቶችን በሰላም ለመፍታት ዝግጁ መኾናቸውን የሚያሳይ መግለጫ አውጥተዋል።

XS
SM
MD
LG