በውጥረት ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ፣ በቱርክ መንግሥት አመቻችነት ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ። የሁለቱ ጎረቤት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ትላንት በአንካራ በተናጥል መነጋገራቸውን እና አለመግባባቶችን በሰላም ለመፍታት ዝግጁ መኾናቸውን የሚያሳይ መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 05, 2024
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ የሥራ ዘመናቸውን አጠናቅቀው ተሰናበቱ
-
ጁላይ 04, 2024
በኢትዮጵያ የጦርነት እና የግጭት አዙሪት እንዲያበቃ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቀረቡ
-
ጁላይ 02, 2024
በሦስተኛው "የሀጫሉ ሁንዴሳ" ሽልማት ለድምፃዊው ግድያ ፍትሕ ተጠየቀ
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 29, 2024
ሀገር በቀል የትምህርት መፍትሔዎች እንዲዳብሩ የሚሠራው ተቋም