ፍራኦል አህመድ በዩናይትድ ስቴትስ ሚዙሪ ግዛት ውስጥ በሚገኘው ሴንት ሉዊስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነው ። በማደሪያ ክፍል ውስጥ የጀመረው የቡና ንግድ አድጎ “ሞይ ካፊ " የተሰኘ ታዋቂ የቡና አቀነባባሪ ድርጅት ባለቤት አድርጎታል። ወጣቱን ትውልደ ኢትዮጵያዊ ከከተማዋ የተሻገረ ዕውቅና እንዲያገኝ እና ለበርካታ ወጣቶች መነቃቃትን እንዲፈጥርም አስችሎታል ። ሀብታሙ ስዩም ከፍራኦል አህመድ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል ።
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 05, 2024
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ የሥራ ዘመናቸውን አጠናቅቀው ተሰናበቱ
-
ጁላይ 04, 2024
በኢትዮጵያ የጦርነት እና የግጭት አዙሪት እንዲያበቃ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቀረቡ
-
ጁላይ 02, 2024
በሦስተኛው "የሀጫሉ ሁንዴሳ" ሽልማት ለድምፃዊው ግድያ ፍትሕ ተጠየቀ
-
ጁላይ 02, 2024
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ቀጥታዊ ያልኾነ የተናጥል ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 29, 2024
ሀገር በቀል የትምህርት መፍትሔዎች እንዲዳብሩ የሚሠራው ተቋም