በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደሴን የጎበኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከታጣቂዎች ጋራ ለመነጋገር ዝግጁነታቸውን ገለጹ


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

በዐማራ ክልል የትጥቅ ግጭት በቀጠለበት ኹኔታ ውስጥ ወደ ክልሉ የተጓዙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ትጥቅ ያነገቡ አካላት ወደ ሰላም እንዲመለሱ፥ የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ወላጆች የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG