በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩ


በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ግጭት 88 ተጠርጣሪዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማረቆ ልዩ ወረዳ እና በምሥራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን አካባቢ ባለው ግጭት የጠረጠራቸውን 88 ሰዎችን ማሰሩን፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።

የአካባቢው ነዋሪዎች፣ መንግሥት ሰዎችን እያሰረ ያለው፣ “ከሕግ አግባብ ውጭና ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ ባልተጣራ ማስረጃ ነው፤” ሲሉ ወቀሳቸውን አቅርበዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG