በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከፊል አውቶማቲክ ጠመንጃዎች የቃታ አጠቃቀም እገዳ ተቀለበሰ


የከፊል አውቶማቲክ ጠመንጃዎች የቃታ አጠቃቀም እገዳ ተቀለበሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከፊል አውቶማቲክ ጠመንጃዎች፣ እንደ መትረየስ አከታትለው ጥይት እንዲተኩሱ የሚገጠመው ማቀባበያ ቃታ ጥቅም ላይ እንዳይውል የከለከለውን እገዳ፣ ባለፈው ሳምንት ቀልብሶታል።

የአሜሪካ ድምፁ ስካት ስተርንስ ባጠናቀረው ዘገባ እንዳመለከተው፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ የመሣሪያ እና የመሣሪያ ባለቤትነት ጉዳይ፣ በመጪው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዐቢይ ጉዳይ ኾኖ እንዲቀጥል ያደርጋል።

XS
SM
MD
LG