በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንግረስ ላይ የደረሰው ጥቃት የምርጫ ዘመቻው ትኩረት ኾኗል


በኮንግረስ ላይ የደረሰው ጥቃት የምርጫ ዘመቻው ትኩረት ኾኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

እ.አ.አ ጥር 6 ቀን 2021፣ በወቅቱ ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች፣ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤትን ባለመቀበል በአሜሪካ ኮንግረስ ሕንጻ ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል።

ትረምፕ እና ባይደን ዳግም በሚፎካከሩበት በመጪው ኅዳር ምርጫ፣ ጥር 6 ቀን ከነበረው ግርግር የተገኘውን ትምህርት በተመለከተ፣ በምርጫ ዘመቻቸው እየተናገሩበት ያለ ጉዳይ ኾኗል።

የቪኦኤዋ ዶራ መኳር ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG