በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማላዊ የፍትሕ ሥርዓቱ መጓተት ሙስና እንዲባባስ እያደረገ ነው


በማላዊ የፍትሕ ሥርዓቱ መጓተት ሙስና እንዲባባስ እያደረገ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00

በማላዊ ሙስናን ለማስገድ እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች፣ በሕግ አስከባሪውና በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ ባለው የተጓተተ አሠራር እየተሰናከለ መኾኑን፣ የማላዊ የሲቪል ማኅበረሰብ ተቋማት እና የፀረ ሙስና ቢሮው ይናገራሉ፡፡ ሕዝቡ በሀገሩ ተቋማት ላይ የማይተማመንበት ኹኔታ ላይ መደረሱንም ተቋማቱ ገልጸዋል፡፡ ከዋና ከተማዋ ከሊሎንግዌ የአሜሪካ ድምፁ ጀማል ፕሪንስ ጀማል የላከውን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG