አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የኮሎራዶ ትምሕርት ቤቶች የውጭ ሀገር ተወላጅ ተማሪዎችን በማላመድ ላይ ናቸው
“በሮኪ ማውንቴን” ተራሮች የታጀበችው የዩናይትድ ስቴትስ ግዛት ኮሎራዶ ትምህርት ቤቶቿ በብዛት እየጎረፉ ያሉ የውጭ ሀገር ተወላጅ ተማሪዎችን ለማላመድ ለዚህ ዓመት 24 ሚሊየን ዶላር ወጭ መድባለች፡፡
ሰቪትላና ፕሪስቲንስካ መምህራኑና ተማሪዎቹ እንዴት እየተላመዱ እንደሆን ለማወቅ ዴንቨር ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝታ ያጠናቀረችውን ዘገባ አስማማው ወደ አማርኛ መልሶታል።
መድረክ / ፎረም