በምሥራቅ ጉራጌ ዞንና በማረቆ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ አራት የማረቆ ብሔረሰብ አባላት በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። “ሟቾቹ ገበያ ውለው በተሽከርካሪ ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ የነበሩ መንገደኞች ናቸው”፤ ያሉት ነዋሪዎቹ፣ በተኩሱ የቆሰሉ ሌሎች ስድስት ሰዎችም በተለያዩ የሕክምና ተቋማት እየታከሙ እንደሚገኙ ጠቁመዋል። የማረቆ ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ንግሤ መኬ፣ ማንነታቸው ባልታወቁ አካላት ተፈፀመ በተባለው ጥቃት እስከ አሁን የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ስድስት መድረሱን፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
በመተሐራ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው መሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን አሳስቧል
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"በሱስ የተጠቁ ሰዎች ፈጽመው መዳን ይችላሉ" ዶክተር መስከረም አበበ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” - የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ