በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል አራት ታጋቾችን ነፃ አወጣች በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያንን ሞተዋል


እስራኤል አራት ታጋቾችን ነፃ አወጣች በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያንን ሞተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

እስራኤል አራት ታጋቾችን ነፃ አወጣች በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያንን ሞተዋል

እስራኤል በሳምንቱ መጨረሻ በጋዛ የስደተኞች ካምፕ ላይ ባደረገችው ወረራ አራት ታጋቾችን ነፃ አውጥታለች።

በሃማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የእስራኤል ጦር በጥቃቱ ቢያንስ 274 ፍልስጤማውያንን ገድሏል ብሏል።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ በዚህ ሳምንት ወደ ክልሉ ይመለሳሉ፡፡

የቪኦኤ አራሽ አራብሳዲን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG