ስለ ጋዜጠኞች የአይምሮ ጤና ያልተነገሩ እውነቶች
በርካታ ጥናቶች፣ ጋዜጠኞች በሚሰሯቸው ዜናዎች እና ዘገባቸውን ተከትሎ፣ በኢንተርኔት እና ከኢንተርኔት ውጪ በሚደርስባቸው ጥቃት ለአይምሮ ህመም እንደሚጋለጡ ያመለክታሉ። በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ግጭቶች፣ የተፈጥሮ አደጋዎች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በህብረተሰቡ ላይ የሚያስከትሉትን ስቃይ የሚዘግቡ ጋዜጠኞችም በስራቸው ምክንያት ለጭንቀት፣ መረበሽ፣ እና እንቅልፍ ማጣት እንደሚዳረጉ ገልጸው የሚዲያ ተቋማት የጋዜጠኞችን የአይምሮ ጤና ችግር ለመቅረፍ እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለ ትረምፕ በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የመጪው አሜሪካ ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ዝግጅት እና የዋሽንግተን ዲሲ የጸጥታ ቁጥጥር
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ