ስለ ጋዜጠኞች የአይምሮ ጤና ያልተነገሩ እውነቶች
በርካታ ጥናቶች፣ ጋዜጠኞች በሚሰሯቸው ዜናዎች እና ዘገባቸውን ተከትሎ፣ በኢንተርኔት እና ከኢንተርኔት ውጪ በሚደርስባቸው ጥቃት ለአይምሮ ህመም እንደሚጋለጡ ያመለክታሉ። በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ግጭቶች፣ የተፈጥሮ አደጋዎች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በህብረተሰቡ ላይ የሚያስከትሉትን ስቃይ የሚዘግቡ ጋዜጠኞችም በስራቸው ምክንያት ለጭንቀት፣ መረበሽ፣ እና እንቅልፍ ማጣት እንደሚዳረጉ ገልጸው የሚዲያ ተቋማት የጋዜጠኞችን የአይምሮ ጤና ችግር ለመቅረፍ እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ