የተፈናቃዮቹን ኹኔታ አስመልክተው ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ተፈናቃዮቹ ከ20 ቀናት በላይ ለኾነ ጊዜ፣ የምግብ እና የመጠለያ ርዳታ ስላላገኙ ለችግር መዳረጋቸውን አስረድተዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ቢሮ በበኩሉ፣ “ተፈናቃዮቹ በቅርቡ ርዳታ ይደርሳቸዋል፤” ብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ