የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶር. ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፣ ዐዋጁ አገራዊ ምክክሩን ታሳቢ በማድረግ መሻሻሉን ገልጸዋል፡፡ በዚኽም፣ ህወሓት እና በዐመፅ ተግባር ሲሳተፉ ነበሩ የተባሉ ፓርቲዎችን፣ እንዲሁም በትጥቅ ግጭት ውስጥ ያሉ ቡድኖችን ወደ ምክክር ሒደቱ ለማምጣት መታለሙን ተናግረዋል፡፡ በዐዋጁ ማሻሻያ ላይ፣ ከምክር ቤት አባላት የድጋፍ እና የተቃውሞ አስተያየቶች ተሰንዝረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ