በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ምርጫ ውጤት እና የጆሐንስበርግ ነዋሪዎች አስተያየት


የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ምርጫ ውጤት እና የጆሐንስበርግ ነዋሪዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ምርጫ ውጤት እና የጆሐንስበርግ ነዋሪዎች አስተያየት

ባለፈው ሳምንት ረቡዕ፣ በደቡብ አፍሪካ በተካሔደው ብሔራዊ ምርጫ፣ ገዢው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግሬስ ፓርቲ፣ ከሠላሳ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በሀገሪቱም ምክር ቤት አብላጫውን መቀመጫ ለማሸነፍ ሳይችል ቀርቷል፡፡

በቀድሞው ፕሬዚዳንት ጄከብ ዙማ የሚመራው ዐዲስ ፓርቲ ደግሞ፣ የምርጫውን ውጤት አልቀበልም፤ ማለቱን፣ ኬት ባርትሌት ከጆሐንስበርግ ባጠናቀረችው ዘገባ አመልክታለች፡፡ ሮይተር ያነጋገራቸው የጆሐንስበርግ ነዋሪዎች፣ የምርጫው ውጤት እንዳላስገረማቸው ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG