በዩናይትድ ስቴትስ በመጪው ኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትረምፕ አሜሪካ ጠንካራ የጦር ሠራዊት ሊኖራት እንደሚገባ ያሳስባሉ፡፡ ባይደን በአሁኑ ወቅት የጦር ሠራዊቱ ጠንካራ መሆኑን ሲናገሩ ዶናልድ ትረምፕ በበኩላቸው “እኔ ፕሬዚደንት ሳለሁ እንደገና የገነባሁትን የጦር ሠራዊት ባይደን አዳክመውታል” እያሉ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
በትራምፕ የስደተኞች ፕሬዝዳንታዊ የሥራ ማስፈጸሚያ ትእዛዝ ሊታወቁ የሚገባቸው ጉዳዮች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
የዩክሬን ሴቶች በዘመቱ ወንዶች የተጓደሉትን የከሰል ማዕድን ማውጫዎች ተክተዋል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም