በዩናይትድ ስቴትስ በመጪው ኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትረምፕ አሜሪካ ጠንካራ የጦር ሠራዊት ሊኖራት እንደሚገባ ያሳስባሉ፡፡ ባይደን በአሁኑ ወቅት የጦር ሠራዊቱ ጠንካራ መሆኑን ሲናገሩ ዶናልድ ትረምፕ በበኩላቸው “እኔ ፕሬዚደንት ሳለሁ እንደገና የገነባሁትን የጦር ሠራዊት ባይደን አዳክመውታል” እያሉ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ