በዩናይትድ ስቴትስ በመጪው ኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትረምፕ አሜሪካ ጠንካራ የጦር ሠራዊት ሊኖራት እንደሚገባ ያሳስባሉ፡፡ ባይደን በአሁኑ ወቅት የጦር ሠራዊቱ ጠንካራ መሆኑን ሲናገሩ ዶናልድ ትረምፕ በበኩላቸው “እኔ ፕሬዚደንት ሳለሁ እንደገና የገነባሁትን የጦር ሠራዊት ባይደን አዳክመውታል” እያሉ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች