የማላዊ ወጣት የፓርላማ አባል ፌይነስ ማጎንጅዋ ወጣቶችን ከፖለቲካ እያራቁ የሚገኙ መሰናክሎች በመዋጋት ግንባር ቀደም ሆነዋል። የሃያ አራት ዓመቷ የምክር ቤት አባል በማላዊ ምሥራቃዊ ማቺንጋ ክልል ተወካይ ናቸው። ፌይነስ ምንም እንኳን ማላዊ ከፍተኛ የወጣቶች ቁጥር ቢኖራትም ወጣቶች ለፖለቲካ ለመወዳደር ሲያስቡ ግን ከፍተኛ የሆነ ፈተና እንደሚገጥማቸው አረጋግጣለች። ቺምዌምዌ ፓዳታ ከሊሎንግዌ ማላዊ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች