የማላዊ ወጣት የፓርላማ አባል ፌይነስ ማጎንጅዋ ወጣቶችን ከፖለቲካ እያራቁ የሚገኙ መሰናክሎች በመዋጋት ግንባር ቀደም ሆነዋል። የሃያ አራት ዓመቷ የምክር ቤት አባል በማላዊ ምሥራቃዊ ማቺንጋ ክልል ተወካይ ናቸው። ፌይነስ ምንም እንኳን ማላዊ ከፍተኛ የወጣቶች ቁጥር ቢኖራትም ወጣቶች ለፖለቲካ ለመወዳደር ሲያስቡ ግን ከፍተኛ የሆነ ፈተና እንደሚገጥማቸው አረጋግጣለች። ቺምዌምዌ ፓዳታ ከሊሎንግዌ ማላዊ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ