በአሜሪካ በየአራት ዓመቱ በበጋው ወቅት ሁለቱ ዋና የፖለቲካ ፓርቲዎች ለፕሬዚዳንትነት የሚወዳደሩ እጩዎቻቸውን ያቀርባሉ። በዚህ ዓመት ሐምሌ ወር፣ በዊስካንሰን ግዛት ሙልዋኪ ከተማ የሚገኙ ሪፐብሊካኖች የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እጩ አድርገው የሚያቀርቡ ሲሆን፣ በወሩ ደግሞ ቺካጎ ላይ ዲሞክራቶች አሁን በሥልጣን ላይ ያሉትን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እጩ መሆን ይፋ ያደርጋሉ። ሌላው ብዙ ትኩረት ያልተሰጠው ግን፣ በመጪው ቅዳሜ ምሽት በሚካሂደው ጉባዔ ፕሬዚዳንታዊ እጩውን የሚያቀርበው ሌላው ፓርቲ ነው። የአሜሪካ ድምፅ ብሔራዊ ዘጋቢ ስቲቭ ኸርማን ከዋሽንግተን ያደረሰንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የዐቅም ውስንነት ያለባቸውን ልጃገረዶች እና ቤተሰቦቻቸውን በማገዝ የሚያበቃው ተቋም
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ