በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ አፍሪካ የነገው ወሳኝ ምርጫ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው


በደቡብ አፍሪካ የነገው ወሳኝ ምርጫ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

ነገ ረቡዕ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ለሚካሄደው ምርጫ የመጨረሻው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው። ይህ ምርጫ የሚካሄደው የዘር መድልዎ አገዛዙ ካከተመ ልክ ከሠላሳ ዓመት በኋላ ነው። የነገው ምርጫ ገዢው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግሬስ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገሪቱ ፓርላማ አብላጫ መቀመጫ የማያገኝበት ሊሆን እንደሚችል ተመልክቷል።

በአሶሲየትድ ፕሬስ እና በቪኦኤ የተጠናቀሩትን ዘገባዎች ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG