በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የርዳታ መኪናዎች ወደ ጋዛ ሲገቡ ሐማስ በእስራኤል ላይ ሮኬቶችን ተኮሰ


የርዳታ መኪናዎች ወደ ጋዛ ሲገቡ ሐማስ በእስራኤል ላይ ሮኬቶችን ተኮሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

በተያዘው የአውሮፓውያኑ ዓመት መባቻ ከተደረገው የረጅም ርቀት ጥቃት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ሐማስ፥ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ቴል አቪቭ ሮኬቶችን ተኩሷል።

እስራኤል በበኩሏ፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ሚሳይሎችን ማክሸፏን አስታውቃለች።

ይህን የሚዳስሰውን የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አራሽ አራብሳዲ ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG