በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዳርፉር የዘር ማጽዳት ጥቃት ምላሽ የአፍሪካ ኅብረት እና ተመድ ተተቹ


በዳርፉር የዘር ማጽዳት ጥቃት ምላሽ የአፍሪካ ኅብረት እና ተመድ ተተቹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ ለዳርፉር የዘር ማጽዳት ጥቃት በቂ ምላሽ አልሰጡም፤ የሚል ትችት ቀረበባቸው፡፡

በሱዳን ዳርፉር ክፍለ ግዛት፣ የዘር ማጽዳት ጥቃቱ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት፣ የመንግሥታቱ ድርጅትም ኾነ የአፍሪካ ኅብረት፣ በአገሪቱ ላይ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ መጣል አለባቸው፤ ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች ባወጣው ዐዲስ ሪፖርት አሳስቧል።

ሄንሪ ዊልኪንስ ያነጋገራቸው ዋናው የሪፖርቱ አቅራቢ፣ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ምላሽ እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG