በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማንም ቢያሸንፍ በአፍሪካ ላይ ተጽእኖ ይኖረዋል


የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ማንም ቢያሸንፍ በአፍሪካ ላይ ተጽእኖ ይኖረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

ለአሜሪካውያን መራጮች፣ የአገሪቱ የውጭ ፖሊሲ ጉዳይ እምብዛም አያሳስባቸውም። በመጪው ኅዳር ወር በሚካሔደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫም፣ በተለይ የአፍሪካ ፖሊሲ አሜሪካውያን ትኩረት የሚሰጡት ጉዳይ አይደለም።

ተንታኞች ግን፣ ቀጣዩን ምርጫ የሚያሸንፈው ዕጩ፣ አሜሪካ ከ1ነጥብ2 ቢሊዮን በላይ ሕዝብ በሚኖርባት አፍሪካ ያላትን ተደማጭነትና ክብር ለመመለስ ከባድ ፈተና እንደሚገጥመው ያመለክታሉ።

በዚህ ጉዳይ ላይ አኒታ ፓውል ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመንሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG