በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ዶክተሮች ከመንግሥት ጋራ በመስማማታቸው አድማቸውን አቆሙ


የኬንያ ዶክተሮች ከመንግሥት ጋራ በመስማማታቸው አድማቸውን አቆሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:00 0:00

የኬንያ ዶክተሮች ውዝፍ ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው እና ተለማማጅ ዶክተሮች እንዲቀጠሩ በመጠየቅ ለስምንት ሳምንታት ካደረጉት የሥራ ማቆም አድማ በኋላ ወደ ሥራ ለመመለስ ተስማምተዋል። መንግሥት እና የዶክተሮች ማኅበር ትላንት ረቡዕ ወደ ሥራ የመመለሻ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን፣ ይህ ስምምነት በሕዝብ ሆስፒታሎች መታከም ላልቻሉ ህሙማን እፎይታ የሚሰጥ ነው።

የኬንያ ዶክተሮች ውዝፍ ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው እና ተለማማጅ ዶክተሮች እንዲቀጠሩ በመጠየቅ ለስምንት ሳምንታት ካደረጉት የሥራ ማቆም አድማ በኋላ ወደ ሥራ ለመመለስ ተስማምተዋል። መንግሥት እና የዶክተሮች ማኅበር ትላንት ረቡዕ ወደ ሥራ የመመለሻ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን፣ ይህ ስምምነት በሕዝብ ሆስፒታሎች መታከም ላልቻሉ ህሙማን እፎይታ የሚሰጥ ነው።

መሀመድ ዩሱፍ ተከታዩን ዘግቧል፤ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡

XS
SM
MD
LG