በኦሮሚያ ክልል ግጭት በፍጥነት እንዲቆም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጥሪ አቀረቡ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በኦሮሚያ ክልል የሚካሔደው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲያቆም ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ በወለጋ ስታዲየም ለነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ የቀጠለውን ግጭት አላስፈላጊነት በመግለጽ የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የኦሮሞ ፈዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በበኩላቸው፣ መንግሥት የሚያደርገውን ጥሪ በሐቅ ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 12, 2025
የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎችን ገላ የሚያጥቡት በጎ ፈቃደኞች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
"ልጄስ" ተከታታይ ድራማ በፓን አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ በሁለት ዘርፎች ተሸለመ
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
ኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያን ይፋ አደረገች
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
የጂሚ ካርተር የቀብር ሥነ ሥርዐት ተፈጸመ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ስለ ሰደድ እሳቱ የትውልደ ኢትዮጵያ የሆሊውድ አካባቢ ነዋሪው ይናገራሉ