ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እየተካሄደ ባለው መጪው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዘመቻ ቁልፍ ከሆኑት ጉዳዮች አንዱ ጽንስ የማስወረድ ጉዳይ ነው። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጽንስ ለማስወረድ አገልግሎት ማግኘት የግለሰብ ነጻነት ጉዳይ እንደሆነ ሲናገሩ የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ በበኩላቸው ክፍለ ግዛቶች የየራሳቸውን ሕግ ማውጣታቸውን መቀጠል አለባቸው ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ