ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እየተካሄደ ባለው መጪው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ዘመቻ ቁልፍ ከሆኑት ጉዳዮች አንዱ ጽንስ የማስወረድ ጉዳይ ነው። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጽንስ ለማስወረድ አገልግሎት ማግኘት የግለሰብ ነጻነት ጉዳይ እንደሆነ ሲናገሩ የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ በበኩላቸው ክፍለ ግዛቶች የየራሳቸውን ሕግ ማውጣታቸውን መቀጠል አለባቸው ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 12, 2025
የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎችን ገላ የሚያጥቡት በጎ ፈቃደኞች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
"ልጄስ" ተከታታይ ድራማ በፓን አፍሪካን ፊልም ፌስቲቫል ላይ በሁለት ዘርፎች ተሸለመ
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
ኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያን ይፋ አደረገች
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
የጂሚ ካርተር የቀብር ሥነ ሥርዐት ተፈጸመ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ስለ ሰደድ እሳቱ የትውልደ ኢትዮጵያ የሆሊውድ አካባቢ ነዋሪው ይናገራሉ