በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የቅድመ ክስ እስር ሁኔታ እንደሚያሳስበው ኮሚሽኑ ገለጸ


በኢትዮጵያ የቅድመ ክስ እስር ሁኔታ እንደሚያሳስበው ኮሚሽኑ ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:34 0:00

የፍርድ ቤትን የዋስትና ትእዛዝ አለማክበርን ጨምሮ በቅድመ ክስ ሒደት ላይ የሚታዩ ክፍተቶች እንደሚያሳስቡት ኢሰመኮ አመልክቷል።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የሕግ ባለሞያዎች አቶ አምኃ መኰንንና አቶ ሰሎሞን ገዛኸኝ፣ የጉዳዩን አሳሳቢነት ጠቅሰው፣ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ በኋላ ደግሞ የተራዘመ እስርን የመሳሰሉ በቅድመ ክስ የሚስተዋሉ ክፍተቶች መባባሳቸውን ተናግረዋል።

በዚኽ ጉዳይ ላይ ከተለያዩ የመንግሥት አካላት ምላሽ እና አስተያየት ለማግኘት የተደረጉ ሙከራዎች ባይሳኩም፣ መንግሥት አብዛኛውን ክሶች በተደጋጋሚ ሲያስተባብል ተደምጧል።

XS
SM
MD
LG