በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃላባ ዞን፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ የጣለው ከባድ ዝናም ባስከተለው ጎርፍ አምስት ሰዎች መሞታቸውን፣ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ፣ በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍል ከመደበኛ በላይ የኾነ የዝናም መጠን እንደሚቀጥል ገልጾ ተመሳሳይ አደጋዎች ሊከሠቱ እንደሚችሉ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ