በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃላባ ዞን፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ የጣለው ከባድ ዝናም ባስከተለው ጎርፍ አምስት ሰዎች መሞታቸውን፣ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ፣ በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍል ከመደበኛ በላይ የኾነ የዝናም መጠን እንደሚቀጥል ገልጾ ተመሳሳይ አደጋዎች ሊከሠቱ እንደሚችሉ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች