በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃላባ ዞን፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ የጣለው ከባድ ዝናም ባስከተለው ጎርፍ አምስት ሰዎች መሞታቸውን፣ የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ፣ በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍል ከመደበኛ በላይ የኾነ የዝናም መጠን እንደሚቀጥል ገልጾ ተመሳሳይ አደጋዎች ሊከሠቱ እንደሚችሉ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ