በኅዳር ወር በዩናይትድ ስቴትስ የሚካሔደው የ47ኛው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ ዕጩ ተፎካካሪ ዶናልድ ትረምፕ፣ በዚህ ሳምንት ወደ ሚሺጋን አቅንተው የምረጡኝ ዘመቻ ሊያካሒዱ ዐቅደዋል። የማዕከላዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ ክፍለ ግዛት ሚሺጋን፣ የምርጫውን ውጤት ሊወስኑ ከሚችሉ በጣት የሚቆጠሩ ክፍለ ግዛቶች መካከል አንዷ ነች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ