በኅዳር ወር በዩናይትድ ስቴትስ የሚካሔደው የ47ኛው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ ዕጩ ተፎካካሪ ዶናልድ ትረምፕ፣ በዚህ ሳምንት ወደ ሚሺጋን አቅንተው የምረጡኝ ዘመቻ ሊያካሒዱ ዐቅደዋል። የማዕከላዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ ክፍለ ግዛት ሚሺጋን፣ የምርጫውን ውጤት ሊወስኑ ከሚችሉ በጣት የሚቆጠሩ ክፍለ ግዛቶች መካከል አንዷ ነች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2025
አይ.ኤም ኤፍ እስከ አኹን ወደ1.5 ቢሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መልቀቁን ኃላፊዋ ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ