በኅዳር ወር በዩናይትድ ስቴትስ የሚካሔደው የ47ኛው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ ዕጩ ተፎካካሪ ዶናልድ ትረምፕ፣ በዚህ ሳምንት ወደ ሚሺጋን አቅንተው የምረጡኝ ዘመቻ ሊያካሒዱ ዐቅደዋል። የማዕከላዊ ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ ክፍለ ግዛት ሚሺጋን፣ የምርጫውን ውጤት ሊወስኑ ከሚችሉ በጣት የሚቆጠሩ ክፍለ ግዛቶች መካከል አንዷ ነች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 21, 2024
ባይደንና ትረምፕ በመሣሪያ ባለቤትነት መብት ጉዳይ
-
ሜይ 21, 2024
የዓለም መሪዎች በራይሲ ሞት የተሰማቸውን ኀዘን በመግለጽ ላይ ናቸው
-
ሜይ 21, 2024
በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች
-
ሜይ 21, 2024
አቶ ታዬ ደንዳአ በቀረበባቸው ክስ ላይ የጠየቁት ማሻሻያ ውድቅ ተደረገ
-
ሜይ 20, 2024
አፍሪካ ነክ ርእሶች