በዩናይትድ ስቴትስ፣ የዩኒቨርስቲ አስተዳደሮች ማስጠንቀቂያዎችን ቢሰጡም፣ የጋዛን ጦርነት በመቃወም በኮሌጆች ውስጥ የሚካሔዱት ሰልፎች እንደቀጠሉ ናቸው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ናታሻ ሞዝጎቫያ፣ በሲያትል የዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ፣ ድንኳን ተክለው ተቃውሟቸውን እያሰሙ የሚገኙ ተማሪዎችን ቃኝታ ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ስደተኞችን የማባረሩ ሂደት በካሊፎርኒያ የእርሻ ሠራተኞች ላይ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ትግራይ ክልል ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚነት ጥሪ አቀረበ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
በኬንያ ከግንቦት ወር ወዲህ 82 ሰዎች በግዳጅ ተሰውረዋል - የኬንያ ሰብአዊ መብት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ሃማስ መደምሰስ እንዳለበት ሩቢዮ ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
የሸክላ ጠበብቶች በአዲስ አበባ
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር