የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፣ ቅዳሜ እለት በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የዋይት ኃውስ ዘጋቢዎች ራት ግብዣ ላይ የተናገሯቸው ቀልዶች በስፍራው በተገኙ ሰዎች ጥሩ ተቀባይነት ነበረው። ነገር ግን በዚህ ሳምንት ለሚኖራቸው የፍርድ ሂደት እና ለአዲስ ዙር የምርጫ ቅስቀሳ ዝግጅት እያደረጉ የሚገኙት ተቀናቃኛቸው ዶላንድ ትራምፕ ዝግጅቱን ተችተዋል። የአሜሪካ ድምጿ ቬሮኒካ ባልደራስ ኤግሊሲያስ በዚህ ዙሪያ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ