በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን በታሪካዊዋ ፒያሳ ፍርሰት “ጥልቅ ኀዘን ላይ ናቸው”


ኢትዮጵያውያን በታሪካዊዋ ፒያሳ ፍርሰት “ጥልቅ ኀዘን ላይ ናቸው”
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:38 0:00

የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የአዲስ አበባ ከተማን ለማልማት በያዙት እቅድ መሠረት በታሪካዊዋ ፒያሳ የተካሄደው ፈረሳ ነዋሪዎቿን ለከፍተኛ ኃዘን ዳርጓል። ተቺዎችም፣ መንግስት የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ብሎ የጀመረው የከተማ እድሳት እቅድ፣ ህንፃዎችን ከማውደም ባለፈ፣ ማህበራዊ ትስስርን ያፈራረሰ ነው ይላሉ።

XS
SM
MD
LG