የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር የባህል እና ትስስር መድረክ
ከዩናይትድ ስቴትስ አንጋፋ የትምህርት ተቋማት መካከል አንዱ በኾነው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሜሪላንድ የሚገኘው የኢትዮጵያውያንና የኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር፣ ልዩ የባህል እና የትውውቅ መርሐ ግብር ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም አከናውኗል። የዩኒቨርሲቲው የወቅቱ እና የቀድሞ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚኹ ዝግጅት ላይ ከቀረቡ ኪናዊ ትርኢቶች ጎን ለጎን፣ በተማሪዎች እና በስኬታማ ተቋማት መካከል ትስስርን ያጠናክራሉ የተባሉ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 06, 2024
የአትሌት ጠና ነገሪ ሥርዐተ ቀብር ተፈጸመ
-
ሜይ 06, 2024
ለገዳዩ የጣፊያ ካንሰር ሕመም ዐዲስ ተስፋን የፈነጠቀ ሕክምና
-
ሜይ 06, 2024
የቀጠለው የተማሪዎች ተቃውሞ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ ጫና ይኖረዋል
-
ሜይ 06, 2024
አለመረጋጋት ውስጥ በምትገኘው ናይጄሪያ የክልል ፖሊስ ሊቋቋም ነው
-
ሜይ 06, 2024
የናይሮቢ ዙሪያ ነዋሪዎች የቻይናውያንን የሕንጻ ግንባታዎች ተቃወሙ
-
ሜይ 06, 2024
በጋምቤላ የታጣቂዎች ጥቃት ሰባት ሰዎች ቆሰሉ