የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር የባህል እና ትስስር መድረክ
ከዩናይትድ ስቴትስ አንጋፋ የትምህርት ተቋማት መካከል አንዱ በኾነው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሜሪላንድ የሚገኘው የኢትዮጵያውያንና የኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር፣ ልዩ የባህል እና የትውውቅ መርሐ ግብር ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም አከናውኗል። የዩኒቨርሲቲው የወቅቱ እና የቀድሞ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚኹ ዝግጅት ላይ ከቀረቡ ኪናዊ ትርኢቶች ጎን ለጎን፣ በተማሪዎች እና በስኬታማ ተቋማት መካከል ትስስርን ያጠናክራሉ የተባሉ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ