የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር የባህል እና ትስስር መድረክ
ከዩናይትድ ስቴትስ አንጋፋ የትምህርት ተቋማት መካከል አንዱ በኾነው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሜሪላንድ የሚገኘው የኢትዮጵያውያንና የኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር፣ ልዩ የባህል እና የትውውቅ መርሐ ግብር ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም አከናውኗል። የዩኒቨርሲቲው የወቅቱ እና የቀድሞ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚኹ ዝግጅት ላይ ከቀረቡ ኪናዊ ትርኢቶች ጎን ለጎን፣ በተማሪዎች እና በስኬታማ ተቋማት መካከል ትስስርን ያጠናክራሉ የተባሉ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ከዋሽንግተኑ የአውሮፕላኖች ግጭት በህይወት የተረፈ ሰው እንደሌለ ተረጋገጠ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ፑንትላንድ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያንን ያዘች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
የባሕር ዳር ህፃናት "እናት' የኾነችው አሜሪካዊት
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች እንዲማሩ ሊደረግ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 28, 2025
ቴምብር አሰባሳቢው ህንዳዊ ዲፕሎማት