ባለፉት ሦስት ዓመታትም ከ300 ሺህ በላይ በግጭት በአየር ንብረት ለውጥ እና በኑሮ ውድነት ሳቢያ ትምህርታቸውን ያቋረጡ ህጻናት በተፋጠነ የትምህርት መርሃግብር አማካኝነት፤ለአንድ ዓመት ያህል አስተምሮ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና በመፈተን ከእድሜ እኩዮቻቸው እኩል ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረግ ችሏል። ከዚህ በተጨማሪም በግጭት እና በሀገር ውስጥ መፈናቀሎች ምክንያት ለአዕምሮ ጠባሳ እና እንዲሁም ለድህረ አደጋ ሰቀቀን የተጋለጡ መምህራንን እና ተማሪዎችንም ያግዛል። ኤደን ገረመው የተቋሙን የምሥራቅ አፍሪካ ዲሬክተር ዶ/ር አለማየሁ ኃይሉን እንዲሁም በትግራይ ክልል እና ድሬዳዋ ከተማ ያሉ እናቶችን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች።
በግጭት ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ህጻናትን ከእኩዮቻቸው እኩል የሚያደርገው ተቋም
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች