የይገባኛል ጥያቄ በሚነሣባቸው የአማራ እና የትግራይ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ባለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ ሁሉም ወገኖች ለፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እንዲገዙና ከተንኳሽ ተግባራት እንዲቆጠቡ የፌደራሉ መንግሥት አሳሰበ። ሁሉም ወገኖች ካለፈው ግጭት ትምህርት መውሰድ እንዳለባቸው፣ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባባሪያ ኃላፊ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 02, 2024
የኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ውይይት አንድምታ
-
ሜይ 01, 2024
በኢትዮጵያ ተባብሶ የቀጠለው የስብአዊ መብት ጥሰት
-
ሜይ 01, 2024
የአሜሪካ ምርጫ በወጣት መራጮች ዐይን
-
ሜይ 01, 2024
በጋና በሙስና ላይ የሚደረገውን ዘመቻ ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀላቀለ
-
ሜይ 01, 2024
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ከሱዳን ተመላሽ ኢትዮጵያውያን በመተማ