የአየር ንብረት ለውጥን ላገናዘበ አኗኗር መዳበር የተማሪዎች ቁልፍ ሚና
በ16 ዓመት አዳጊ ወጣት፣ ከሦስት ዓመት በፊት የተመሠረተው “የኢትዮጵያ የተፈጥሮ አፍቃርያን” የተሰኘ እንቅስቃሴ፣ በአካባቢ ጥበቃ እና የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ፣ በ12 ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች ግንዛቤ አስጨብጧል። አሁን ደግሞ፣ ከዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ቀጣዩን ትውልድ፥ በአካባቢ ጥበቃ ትምህርት፣ በአረንጓዴ ልማት እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በማስተማር ተጽእኖ ለመፍጠር የሚያስችል እንቅስቃሴ ጀምሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 30, 2024
ባይደንና ትረምፕ ለሚሺጋን ድጋፍ ብርቱ ፉክክር ላይ ናቸው
-
ኤፕሪል 30, 2024
በተማሪዎች የምግብ በጀት እጥረት የወላይታ ሶዶ እና የዲላ ዩኒቨርሲቲዎች ውዝግብ
-
ኤፕሪል 30, 2024
የመምህራን ደመወዝ በመከፈሉ በወላይታ ዞን የተቋረጠው ትምህርት ተጀምሯል
-
ኤፕሪል 30, 2024
በመላ ዩናይትድ ስቴትስ የፍልስጥኤም ደጋፊዎች የተቃውሞ ሰልፍ ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 30, 2024
በአማራ ክልል የተራዘመ የትምህርት መቋረጥ ለማኅበራዊ ቀውስ እያጋለጠ ነው
-
ኤፕሪል 30, 2024
ሙስና በማላዊ የመንገዶች ግንባታ ላይ አደጋ ጋርጧል