የሱዳን ጦርነት፣ በተለይም በሕፃናት ላይ አስከፊ ተጽእኖ አሳድሯል። ሕይወታቸውን ለማትረፍ ወደ ጎረቤት ሀገራት በሚሸሹበት ወቅት፣ አንዳንዶቹ ከወላጆቻቸው ተለያይተዋል። ስቃይም ገጥሟቸዋል። የቪኦኤዋ ሺላ ፖኒ በደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ድንበር ላይ ከምትገኘው ሬንክ ከተማ እንደላከችው ዘገባ ከሆነ፣ አንዳንዶቹ ሕፃናት ለጊዜው እንደ ወላጅ ከሚንከቧከቧቸው ሰዎች ጋራ በመኖር ላይ ናቸው። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ