የሱዳን ጦርነት፣ በተለይም በሕፃናት ላይ አስከፊ ተጽእኖ አሳድሯል። ሕይወታቸውን ለማትረፍ ወደ ጎረቤት ሀገራት በሚሸሹበት ወቅት፣ አንዳንዶቹ ከወላጆቻቸው ተለያይተዋል። ስቃይም ገጥሟቸዋል። የቪኦኤዋ ሺላ ፖኒ በደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ድንበር ላይ ከምትገኘው ሬንክ ከተማ እንደላከችው ዘገባ ከሆነ፣ አንዳንዶቹ ሕፃናት ለጊዜው እንደ ወላጅ ከሚንከቧከቧቸው ሰዎች ጋራ በመኖር ላይ ናቸው። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 30, 2024
ሙስና በማላዊ የመንገዶች ግንባታ ላይ አደጋ ጋርጧል
-
ኤፕሪል 30, 2024
በፕሬዝዳንትነት ለመመረጥ የመመዘኛ መስፈርቶች
-
ኤፕሪል 30, 2024
በ“ዘንባባው እሑድ” የተገለጸው የኢትዮጵያውያን የሰላም ምኞት
-
ኤፕሪል 29, 2024
ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች በቺፕስ እና በቻይና ላይ ጠንካራ አቋም አላቸው
-
ኤፕሪል 29, 2024
ናይጄሪያ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሠሩ ታክሲዎችን በማስተዋወቅ ላይ ትገኛለች
-
ኤፕሪል 29, 2024
ሃሰተኛ መረጃዎች በደቡብ አፍሪካ ምርጫ ላይ የደቀኑት አደጋ