በርዕዮተ ዓለም መስመር የተከፋፈሉት የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድቤት ዳኞች ስድስት ለሶስት በሆነ ድምፅ፣ ላለፉት 45 አመታት በስራ ላይ የኖረውን ፖሊሲ መቀየራቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚኖረው የትምህርት ዕድል እና የዘር ስብጥር ላይ ምን አይነት ተፅእኖ ይኖረዋል ስትል፣ ስመኝሽ የቆየ በሚኖሶታ የከተማ ምክር ቤት የፍትሃዊነት እና የእኩል ዕድል ቢሮ ረዳት ዳይሬክተር የሆኑትን የህግ ባለሙያ አቶ ዘካሪያስ ሀይሉ አነጋግራቸዋለች።
የአሜሪካ 'አፈርማቲቭ አክሽን' መቀልበስ በተማሪዎች ላይ ምን ተፅእኖ አለው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች