በርዕዮተ ዓለም መስመር የተከፋፈሉት የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድቤት ዳኞች ስድስት ለሶስት በሆነ ድምፅ፣ ላለፉት 45 አመታት በስራ ላይ የኖረውን ፖሊሲ መቀየራቸው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚኖረው የትምህርት ዕድል እና የዘር ስብጥር ላይ ምን አይነት ተፅእኖ ይኖረዋል ስትል፣ ስመኝሽ የቆየ በሚኖሶታ የከተማ ምክር ቤት የፍትሃዊነት እና የእኩል ዕድል ቢሮ ረዳት ዳይሬክተር የሆኑትን የህግ ባለሙያ አቶ ዘካሪያስ ሀይሉ አነጋግራቸዋለች።
የአሜሪካ 'አፈርማቲቭ አክሽን' መቀልበስ በተማሪዎች ላይ ምን ተፅእኖ አለው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ