በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሬ ዞን ሁለት ሲቪሎች በታጣቂዎች ጥቃት ተገደሉ


በኮሬ ዞን ሁለት ሲቪሎች በታጣቂዎች ጥቃት ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:31 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ውስጥ፣ ትላንት ሰኞ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለ ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎች መገደላቸውን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።

ጥቃት ፈጻሚዎቹ፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በገላና ወረዳ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች እንደኾኑ፣ የኮሬ ዞን የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ተፈራ ቦንዶራ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG