በፍኖተ ሰላም ከተማ፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ፣ በገበያ ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ 34 ሰዎች ቀላል እና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ዛሬ ሰኞ ያነጋገራቸው የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሠራተኛ፣ በጥቃቱ 27 ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታሉ መግባታቸውንና ከእነርሱም ውስጥ አንድ ሰው ለተሻለ ሕክምና ወደ ባሕር ዳር ከተማ መላኩን ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ