በፍኖተ ሰላም ከተማ፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ፣ በገበያ ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ 34 ሰዎች ቀላል እና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ዛሬ ሰኞ ያነጋገራቸው የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሠራተኛ፣ በጥቃቱ 27 ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታሉ መግባታቸውንና ከእነርሱም ውስጥ አንድ ሰው ለተሻለ ሕክምና ወደ ባሕር ዳር ከተማ መላኩን ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አካል ጉዳተኛ መኾኑ ለሌሎች መደገፊያ ከመሥራት አላገደውም
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብአዊነት ትምሕርት ቤት አቋቋመ
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
“ደራሮ” የምስጋና በዓል በጌዴኦ