በፍኖተ ሰላም ከተማ፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ፣ በገበያ ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት፣ 34 ሰዎች ቀላል እና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ። የአሜሪካ ድምፅ ዛሬ ሰኞ ያነጋገራቸው የፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ሠራተኛ፣ በጥቃቱ 27 ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታሉ መግባታቸውንና ከእነርሱም ውስጥ አንድ ሰው ለተሻለ ሕክምና ወደ ባሕር ዳር ከተማ መላኩን ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች