በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍርድ ቤቱ የ14 የሽብር ተከሳሾችን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ መስማት ጀመረ


ፍርድ ቤቱ የ14 የሽብር ተከሳሾችን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ መስማት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

ፍርድ ቤቱ የ14 የሽብር ተከሳሾችን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ መስማት ጀመረ

ሦስት የምክር ቤት አባላትን ጨምሮ 14 የሽብር ወንጀል ተከሳሾች፣ ዛሬ ዐርብ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡

በዛሬው ችሎት፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉ አቶ ዮሐንስ ቧያለው ከሌሎች ተከሳሾች ጋራ እና በግል ተፈጽሞብኛል፤ ያሉትን የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቅርበዋል፡፡ የሌሎቹን ተከሳሶች አቤቱታ ለመስማት ችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

በስፍራው የተገኙ ጋዜጠኞች፣ ባልተለመደ መልኩ፥ “ፈቃድ ሳትይዙ መዘገብ አትችሉም” ተብለው ተከልክለዋል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG