በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእርሻ መሬት ለሥራ ዐጥ ወጣቶች እንዲሰጥ የሚጠይቅ ሰልፍ በራያ አዘቦ ተካሔደ


የእርሻ መሬት ለሥራ ዐጥ ወጣቶች እንዲሰጥ የሚጠይቅ ሰልፍ በራያ አዘቦ ተካሔደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00

በራያ አዘቦ ወረዳ መኾኒ ከተማ፣ “መሬታችን በኢንቨስትመንት ስም ለማያለሙ ባለሀብቶች እየተሰጠ ልጆቻችን ሥራ አጥ ኾኑ፤” ያሉ አርሶ አደሮች የተቃውሞ ሰልፍ አካሔዱ።

ትላንት ሰኞ ሰልፍ የወጡት አርሶ አደሮቹ፣ የእርሻ መሬት ማግኘት የሚገባቸው ወጣቶች ለስደት መዳረጋቸውን ባሰሟቸው መፈክሮች አመልክተዋል። በጉዳዩ ላይ፣ ከከተማው እና ከዞኑ አመራሮች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG