በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪካዊያን በወሳኙ ምርጫ ዋዜማ ሠላሳኛ ዓመት የነጻነት በዓል እያከበሩ ነው


ደቡብ አፍሪካዊያን በወሳኙ ምርጫ ዋዜማ ሠላሳኛ ዓመት የነጻነት በዓል እያከበሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

ደቡብ አፍሪካ የዲሞክራሲ ጎዳናን የያዘችበት 30ኛ ዓመት መታሰቢያ ሲሆን በሀገሪቱ በሚቀጥለው ግንቦት ወር ጠቅላላ ምርጫ ይካሄዳል። የዘንድሮው ምርጫ ካለፉት ምርጫዎች የበለጠ ፉክክር የሚታይበት እንደሆነ ተንታኞች ከወዲሁ ተንብየዋል።

ኬት ባርትሌት ከጆሐንስበርግ ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG