በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ንብረት ለውጥ በ45 ሚሊዮን የአፍሪካ ሕጻናት ላይ አደጋ ጋርጧል


ንብረት ለውጥ በ45 ሚሊዮን የአፍሪካ ሕጻናት ላይ አደጋ ጋርጧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

በበርካታ የምሥራቃዊ እና ደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ቢያንስ 45 ሚሊዮን የሚሆኑ ሕጻናት ለከባድ የምግብ ዋስትና ቀውስ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አመለከተ። ችግሩን የአየር ንብረት ለውጡ እንዳባባሰው ዩኒሴፍ አክሎ አስታውቋል፡፡

የዚምባቡዌ መንግሥት በበኩሉ የሀገሪቱ ወረዳዎች በሙሉ በድርቅ የተመቱ ቢሆንም ቸኩለን “ብሔራዊ አደጋ” ብለን አናውጅም ማለቱን ጠቅሶ ኮለምበስ ማቩንጋ ከሐራሬ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG