በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብሊንክን በዩክሬይንና በጋዛ ጦርነቶች ጉዳይ ወደ ፓሪስ እና ብራስልስ ይጓዛሉ


ብሊንክን በዩክሬይንና በጋዛ ጦርነቶች ጉዳይ ወደ ፓሪስ እና ብራስልስ ይጓዛሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን፣ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ፈረንሳይ እና ወደ ቤልጂየም ይጓዛሉ።

ጉብኝታቸው፣ ለዩክሬይንና እስራኤል በሐማስ ታጣቂዎች ላይ ለምታካሒደው ጦርነት በሚሰጡት ድጋፍ ላይ፣ የዩናይትድ ስቴትስን የቅርብ አጋሮች አንድነት ለማጠናከር ያለመ ነው፤ ተብሏል።

ተንታኞች እንዳመለከቱት፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ብርቱ ሥራ ይጠብቃቸዋል።

የቪኦኤ የዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዋና ዘጋቢ ሲንዲ ሴን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG