በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሕገ ወጥ ሰፈራ በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ላይ ስጋት መፍጠሩ ተገለጸ


ሕገ ወጥ ሰፈራ በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ላይ ስጋት መፍጠሩ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:16 0:00

በኢትዮጵያ ትልቁ የባቢሌ ዝሆኖች መጠለያ፣ ለኢንቨስተሮች ተቆርሶ የተሰጠው መሬት ቢመለስም አሁንም የቀጠለው ሕገወጥ ሰፈራ ህልውናውን አደጋ ላይ መጣሉን፣ የመጠለያው ኃላፊ አቶ ባንኪ ቡዳሞ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG