በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እና የሥነ ተዋልዶ መብቶች ጉዳይ


መጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እና የሥነ ተዋልዶ መብቶች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

በመጪው 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ፣ የሥነ ተዋልዶ መብት ትልቅ ስፍራ እንደሚኖረው ተጠቆመ። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ እ.አ.አ ኅዳር አምስት ቀን ለሚካሔደው ምርጫ በያዙት የምረጡኝ ዘመቻ፣ ለሴቶች ጤና እና ለሥነ ተዋልዶ መብቶቻቸው ቁልፍ ቦታ ሰጥተዋል።

የሪፐብሊካን ፓርቲ ተፎካካሪያቸው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ደግሞ፣ ፅንስ ማስወረድን አስመልክቶ ሲናገሩ ቢሰነብቱም፣ እስከ አሁን አቋማቸውን በግልጽ አላስቀመጡም።

የቪኦኤዋ ሎረል ቦውማን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG